Ethiopian Reporter Magazine
Wednesday, January 20, 2021
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ

Warning: sprintf(): Too few arguments in /home/customer/www/ethioreportermagazines.com/public_html/wp-includes/nav-menu-template.php on line 277
Ethiopian Reporter Magazine
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
Ethiopian Reporter Magazine
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ

ለዓለም አገሮች ስጋት መሆኑ የታወጀበት ኮሮና ቫይረስና ኢትዮጵያ

በ ሪፖርተር መጽሔት
ጥር 23 ቀን 2012
ለዓለም አገሮች ስጋት መሆኑ የታወጀበት ኮሮና ቫይረስና ኢትዮጵያ
0
ያጋሩ
240
ዕይታዎች
Share on FacebookShare on Twitter

ተዛማጅ ጽሑፎች

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

ሚያዝያ 23 ቀን 2012
መንግሥትንና-ተፎካካሪ-ፓርቲዎችን-እያወዛገበ-ያለው-አገር-አቀፍ-ምርጫ

መንግሥትንና ተፎካካሪ ፓርቲዎችን እያወዛገበ ያለው አገር አቀፍ ምርጫ

ሚያዝያ 23 ቀን 2012

ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

መጋቢት 23 ቀን 2012

የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

መጋቢት 23 ቀን 2012

ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

መጋቢት 23 ቀን 2012

ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

የካቲት 22 ቀን 2012

በቻይናዋ ዉሀን ከተማ የተነሳው ኮሮና ቫይረስ በከፍተኛ ፍጥነት እየተዛመተ፤ በቫይረሱ የሚጠቁ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበና የሟቾችም ቁጥር እየጨመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ፤ ለዓለም አገሮ ጭምር ስጋት መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አውጇል።የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴደሮስ አድሀኖም እንዳስታወቁት፤ ኮሮና ቫይረስ በቻይና ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም ሀገሮች በፍትነት እየተስፋፋ ነው። የአለም ጤና ድርጅት ቫይረሱ በተለይ በታዳጊ አገሮች ላይ ከተከሰተ አደጋው የሚከፋ መሆኑን አውጆ እያለ፤ የኢትዮጵያ ቸልተኝነት በተለይ የሕክምና ባለሙያዎችን አሳስቧል።

በርካታ ሀገሮ ወደ ቻይና ያደርጉት የነበረሙን በረራ ለጊዜው ማቋረጣቸውን እየገለጹ ባለበት በዚህ ወቅት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ “በረራዬን አላቋረጥኩም፤ በረራውን የማደርገው በጥንቃቄ ነው” ማለቱ ከማስገረምም አልፎ ጥያቄ አጭሯል። እንደ ቻይና ላለች በማንኛውም ሁኔታ ብትመዘን አቅም ላላት አገር የከበደ መድሃኒት ያልተገኘለት በሽታ ወደ አገር እንዲገባ በር ከፍቶ መጠበቅ “ሞትን ና ግባ ብሎ መጋበዝ ነው” ይላሉ የሕክምና ባለሙያዎች። ኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚገቡ ተጓዦችን ሙቀት መጠን ለክቶ እንደሚያሳልፍ ቢገልጽም፤ ቫይረሱ በሰውነት ውስጥ ለመራባት የሁለት ሳምንት ጊዜ ስለሚወስድ በዚህ ጊዜ ውስጥ ወደ አገር ቤት የሚገባ ተጓዥ በቀላሉ ሊያልፍ እንደሚችልም ተናግረዋል። ከሁለት ሳምንት በኋላ ግን ቫይረሱን ማስተላለፍ እንደሚችልም አክለዋል። በመሆኑም ሌሎች አገሮች እንዳደረጉት የኢትዮጵያ አየር መንገድም ለጊዜው በረራውን ማቆም እንዳለበት መክረዋል። ቫይረሱ በተለይ የመተንፈሻ አካልን የሚያጠቃ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በሽታው ቢከሰት በኢትዮጵያ ካለው የህክምና መሣሪያዎች እጥረትና የሕብረተሰቡም አኗኗር ሁኔታ ለበሽታው መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግና ለመቆጣጠርም አስቸጋሪ እንደሚሆን ስጋታቸውን እየገለጹ ነው። በመሆኑም ለጊዜው በረራውን አቋርጦ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረጉ አማራጭ የሌለው ውሳኔ መሆኑንም መከርዋል። ቫይረሱ አደገኛ የሳንባ ምች የሚያመጣና የመተንፈሻ አካልን የሚጐዳ ሲሆን፤ በደም ውስጥ የሚሰራጭ ኢንፌክሽን በማምጣት ኩላሊት እንዳይሰራ በማድግ የሚገድል በሽታ መሆኑንም ባለሙያዋች እየገለጹ ይገኛሉ። በበሽታው የተያዙ ሰዎችን ለማከም የጽኑ ህሙማን ክፍሎች፣ መተንፈሻ ማሽኖችና ሌሎች የህክምና መሳሪያዎች በብዛት የሚያስፈለጉ መሆናቸውንም ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው። በመሆኑም ያደጉ አገሮች ሳይቀሩ ወደ ቻይና የሚያደርጉትን በረራ እያቋረጡ ባሉበት በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ ድፍረት የተሞላበት እንቅስቃሴ ተገቢ ባለመሆኑ ቆም ብሎ ማስብ እንደሚያስፈልግ እየተገለጸ ነው።

ShareTweetShare

ተዛማጅ Posts

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል
ምን ከበር አለ?

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

በ ሪፖርተር መጽሔት
ሚያዝያ 23 ቀን 2012
0

አንድ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ተጠቂዎች ቁጥር ከመቶ በላይ መድረሱ በተለይ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ሥጋት ፈጥሯል፡፡ አብዛኛዎቹ የቫይረሱ ተጠቂዎች ከአዲስ አበባና ከሶማሌ ክልል...

ተጨማሪ ያንብቡ
መንግሥትንና-ተፎካካሪ-ፓርቲዎችን-እያወዛገበ-ያለው-አገር-አቀፍ-ምርጫ

መንግሥትንና ተፎካካሪ ፓርቲዎችን እያወዛገበ ያለው አገር አቀፍ ምርጫ

ሚያዝያ 23 ቀን 2012
ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

መጋቢት 23 ቀን 2012
የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

መጋቢት 23 ቀን 2012
ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

መጋቢት 23 ቀን 2012
ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

የካቲት 22 ቀን 2012
መተግበር ሳይጀምር ሕዝቡን ያማረረው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ

መተግበር ሳይጀምር ሕዝቡን ያማረረው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ

የካቲት 22 ቀን 2012

በብዛት በመነበብ ላይ ያሉ መጣጥፎች

ዶ/ር ቅድስት

“አንድ ሰው ምልክቱ ስላልታየበት በኮሮና ቫይረስ አልተጠቃም ብሎ መደምደም አይቻልም”

ሚያዝያ 23 ቀን 2012
C:\Users\IT\Documents\A01\pics

የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውኃ ሙሌትና መቆሚያ ያጣው የግብፅ ሩጫ

ሰኔ 24 ቀን 2012
ነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ

ከጦር ጀግኖች ባሻገር . . .

ሚያዝያ 23 ቀን 2012
ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ የሚከሰትበት የአፍሪካ ዕምብርት

ሰኔ 14 ቀን የሚጠበቀው ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ

ግንቦት 24 ቀን 2012
የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

ሚያዝያ 23 ቀን 2012

Follow us on Facebook

  • ዶ/ር ቅድስት

    “አንድ ሰው ምልክቱ ስላልታየበት በኮሮና ቫይረስ አልተጠቃም ብሎ መደምደም አይቻልም”

    384 shares
    Share 384 Tweet 0
  • የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውኃ ሙሌትና መቆሚያ ያጣው የግብፅ ሩጫ

    21 shares
    Share 21 Tweet 0
  • ከጦር ጀግኖች ባሻገር . . .

    169 shares
    Share 169 Tweet 0
  • ሰኔ 14 ቀን የሚጠበቀው ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ

    488 shares
    Share 488 Tweet 0
  • የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

    0 shares
    Share 0 Tweet 0
Ethiopian Reporter Magazine

ሪፖርተር ሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር

(+251) 116 61 61 81

(+251) 116 61 61 85

[email protected]

የኢትዮጵያ ሪፖርተር መጽሔት

የኢትዮጵያ ሪፖርተር መጽሔት በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር እየታተመ የሚወጣ ወርኃዊ መጽሔት ሲሆን፣ የሚያተኩረውም በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ነው፡፡

ሪፖርተር መጽሔት በ ኢሜይል ለማግኘት

  • Ethiopian Reporter
  • The Reporter Ethiopia
  • Reporter Tenders
  • Ethiopian Reporter Jobs

© 2020 Ethiopian Reporter Magazine - By Media And Communications Center.

ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
  • የፊት ገጽ
  • ከሪፖርተር
  • ምን ከበር አለ?
  • አንኳር
  • አደባባይ
  • ምጣኔ ሀብት
  • ማኀበረ ሰብ
  • የሕግ ነገር
  • ጥበብ እና ባህል
  • እንዴት ነው ነገሩ?
  • ሰበዝ
  • ሠገነት
  • ስፖርት

© 2020 Ethiopian Reporter Magazine - By Media And Communications Center.

Login to your account below

Forgotten Password?

Fill the forms bellow to register

All fields are required. Log In

Retrieve your password

Please enter your username or email address to reset your password.

Log In