Ethiopian Reporter Magazine
Wednesday, March 29, 2023
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
  • ከሪፖርተር
  • ምን ከበር አለ?
  • አንኳር
  • አደባባይ
  • ምጣኔ ሀብት
  • ማኀበረ ሰብ
  • የሕግ ነገር
  • ጥበብ እና ባህል
  • እንዴት ነው ነገሩ?
  • ሰበዝ
  • ሠገነት
  • ስፖርት
Ethiopian Reporter Magazine
  • ከሪፖርተር
  • ምን ከበር አለ?
  • አንኳር
  • አደባባይ
  • ምጣኔ ሀብት
  • ማኀበረ ሰብ
  • የሕግ ነገር
  • ጥበብ እና ባህል
  • እንዴት ነው ነገሩ?
  • ሰበዝ
  • ሠገነት
  • ስፖርት
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
Ethiopian Reporter Magazine
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ

መተግበር ሳይጀምር ሕዝቡን ያማረረው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ

በ ሪፖርተር መጽሔት
March 2020
መተግበር ሳይጀምር ሕዝቡን ያማረረው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ
0
ያጋሩ
433
ዕይታዎች
Share on FacebookShare on Twitter

ተዛማጅ ጽሑፎች

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

May 2020
መንግሥትንና-ተፎካካሪ-ፓርቲዎችን-እያወዛገበ-ያለው-አገር-አቀፍ-ምርጫ

መንግሥትንና ተፎካካሪ ፓርቲዎችን እያወዛገበ ያለው አገር አቀፍ ምርጫ

May 2020

ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

April 2020

የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

April 2020

ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

April 2020

ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

March 2020

ረቂቁ መዘጋጀቱ ከተሰማ ግዜ ጀምሮ ከፍተኛ ጫጫታና ተቃውሞ ፈጥሮ የነበረው የኤክሳይስ ታክስ ማሻሻያ አዋጅ፤ ከተቋማት እስከ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ድረስ ከፍተኛ የሆነ ክርክር ተደርጐበት የነበረ መሆኑ ይታወሳል:: ምክር ቤቱ በረቂቅ ደረጃ እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ፤ የአገሪቷን የኢኮኖሚ ሁኔታና የሕዝብ አኗኗር ከግምት ውስጥ ሳያስገባ አስቀምጦት የነበረውን የኤክሳይስ ታክስ ጭማሪ፤ በተወሰነ መልኩ ቅናሽ በማድግ ባለፈው ወር አጽድቆታል:: የፀደቀውን አዋጅ ለማስፈፀም ደንብና መመሪያ ማዘጋጀት ተገቢ በመሆኑ፤ ሰነዶች እስከሚፀድቁና አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ እስከሚወጣ ድረስ፤ የመተግበሪያ ጊዜ እንደሚኖር ቢታወቅም፤ ከረቂቁ ጀምሮ የኤክሳይስ ታክሱ እንዳይፀድቅ ሲቃወሙ የነበሩ አምራቾችና አስመጪ ድርጅቶች፤ አዋጁ በፀደቀ ማግስት ታክሱ በተጣለባቸውም ሆነ በማይመለከታቸው መጠቀሚያና መገልገያ ነገሮች ላይ ከፍተኛ ዋጋ ጨምረዋል:: ምንም እንኳን አምራቾቹ ወይም አስመጪዎቹ የአዋጁ አስፈፃሚ የሆነው የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር በማሻሻያ አዋጁ ላይ ከጨመረው ተመጣጣኝና ትንሽ ከፍ ያለ ጭማሪ ቢያደርጉም፤ ለሕዝቡ ወይም ለተጠቃሚው የሚያደርሱት (የሚሸጡት) ነጋዴዎች ግን ጭማሪውን ከእጥፍ በላይ በመጨመር ተጠቃሚውን እያማረሩት መሆኑ ታውቋል:: በኤክሳይስ ታክስ ላይ ማሻሻያ ማድረግ ያስፈለገው የአገር ውስጥ ምርቶችን በማሳደግ፤ የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ ለመደገፍ መሆኑን መንግስት ቢናገርም፤ የአገልግሎት ዘርፉን ችላ እንዳለው ወይም እንተወው የዘርፉ ተዋናዮች እየተናገሩ ነው:: አገልግሎት ሰጪ ከሚባሉት የሆቴል፣ ሬስቶራንትና በችርቻሮ የንግድ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች፤ አምራች ወይም አስመጪ በጅምላ ተቀብለው ለተጠቃሚው የሚያደርሱበት ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ፤ ተጠቃሚ እያጡ መሆኑን እየገለፁ ነው:: አንድ 15 ብር የሚሸጥ ቢራ ከ25 ብር በላይ እና አንድ ጃምቦ ድርፍት ከ15 ብር ወደ 25 ብር ከፍ ማለቱን ለምሳሌ ያህል ጠቁመው፤ ሁሉም ነገር በተመሳሳይ ሁኔታ ላይ በመሆኑ ደንበኛ እያጡ መሆኑን ተናግረዋል:: መንግስት ሁኔታውን አስጠንቶ አፋጣኝ ማሻሻያ ካላደረገ ሠራተኞቻቸውን ከማሰናበት ባለፈ ድርጅታቸውን እስከመዝጋት በሚያደርስ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን እየገለጹ ነው:: የአስፈፃሚው ተቋም የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ግን በነጋዴዎቹ አቤቱታ አይስማሙም:: ይህ ድርጊት በስግብግብ ነጋዴዎች የሚደረግ መሆኑን ጠቁመው “አዋጁ ወጣ እንጂ መተግበር አልጀመረም” ብለዋል:: የኤክሳይስ ታክስ ማሻሻያ ላይ ጭማሪ ተደርጓል በሚል በገበያ ዋጋ ላይ ጭማሪ ማድረግም ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል::

ShareTweetShare

ተዛማጅ Posts

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል
ምን ከበር አለ?

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

በ ሪፖርተር መጽሔት
May 2020
0

አንድ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ተጠቂዎች ቁጥር ከመቶ በላይ መድረሱ በተለይ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ሥጋት ፈጥሯል፡፡ አብዛኛዎቹ የቫይረሱ ተጠቂዎች ከአዲስ አበባና ከሶማሌ ክልል...

ተጨማሪ ያንብቡ
መንግሥትንና-ተፎካካሪ-ፓርቲዎችን-እያወዛገበ-ያለው-አገር-አቀፍ-ምርጫ

መንግሥትንና ተፎካካሪ ፓርቲዎችን እያወዛገበ ያለው አገር አቀፍ ምርጫ

May 2020
ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

April 2020
የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

April 2020
ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

April 2020
ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

March 2020
Ethiopian Reporter Magazine

መፍትሔ ያልተገኘላቸው የታገቱ የደንቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች

February 2020

በብዛት በመነበብ ላይ ያሉ መጣጥፎች

ዶ/ር ቅድስት

“አንድ ሰው ምልክቱ ስላልታየበት በኮሮና ቫይረስ አልተጠቃም ብሎ መደምደም አይቻልም”

May 2020
C:\Users\IT\Documents\A01\pics

የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውኃ ሙሌትና መቆሚያ ያጣው የግብፅ ሩጫ

July 2020
የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

May 2020
ድል አብሳሪዎቹ ጀግኖች ኢትዮጵያውያት

ድል አብሳሪዎቹ ጀግኖች ኢትዮጵያውያት

May 2020
ነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ

ከጦር ጀግኖች ባሻገር . . .

May 2020

Follow us on Facebook

  • ዶ/ር ቅድስት

    “አንድ ሰው ምልክቱ ስላልታየበት በኮሮና ቫይረስ አልተጠቃም ብሎ መደምደም አይቻልም”

    384 shares
    Share 384 Tweet 0
  • የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውኃ ሙሌትና መቆሚያ ያጣው የግብፅ ሩጫ

    21 shares
    Share 21 Tweet 0
  • የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

    0 shares
    Share 0 Tweet 0
  • ድል አብሳሪዎቹ ጀግኖች ኢትዮጵያውያት

    44 shares
    Share 44 Tweet 0
  • ከጦር ጀግኖች ባሻገር . . .

    169 shares
    Share 169 Tweet 0
Ethiopian Reporter Magazine

ሪፖርተር ሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር

(+251) 116 61 61 81

(+251) 116 61 61 85

[email protected]

የኢትዮጵያ ሪፖርተር መጽሔት

የኢትዮጵያ ሪፖርተር መጽሔት በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር እየታተመ የሚወጣ ወርኃዊ መጽሔት ሲሆን፣ የሚያተኩረውም በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ነው፡፡

ሪፖርተር መጽሔት በ ኢሜይል ለማግኘት

  • Ethiopian Reporter
  • The Reporter Ethiopia
  • Reporter Tenders
  • Ethiopian Reporter Jobs

© 2020 Ethiopian Reporter Magazine - By Media And Communications Center.

ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
  • የፊት ገጽ
  • ከሪፖርተር
  • ምን ከበር አለ?
  • አንኳር
  • አደባባይ
  • ምጣኔ ሀብት
  • ማኀበረ ሰብ
  • የሕግ ነገር
  • ጥበብ እና ባህል
  • እንዴት ነው ነገሩ?
  • ሰበዝ
  • ሠገነት
  • ስፖርት

© 2020 Ethiopian Reporter Magazine - By Media And Communications Center.

Login to your account below

Forgotten Password?

Fill the forms bellow to register

All fields are required. Log In

Retrieve your password

Please enter your username or email address to reset your password.

Log In