Ethiopian Reporter Magazine
Wednesday, March 29, 2023
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
  • ከሪፖርተር
  • ምን ከበር አለ?
  • አንኳር
  • አደባባይ
  • ምጣኔ ሀብት
  • ማኀበረ ሰብ
  • የሕግ ነገር
  • ጥበብ እና ባህል
  • እንዴት ነው ነገሩ?
  • ሰበዝ
  • ሠገነት
  • ስፖርት
Ethiopian Reporter Magazine
  • ከሪፖርተር
  • ምን ከበር አለ?
  • አንኳር
  • አደባባይ
  • ምጣኔ ሀብት
  • ማኀበረ ሰብ
  • የሕግ ነገር
  • ጥበብ እና ባህል
  • እንዴት ነው ነገሩ?
  • ሰበዝ
  • ሠገነት
  • ስፖርት
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
Ethiopian Reporter Magazine
ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ

ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

በ ሪፖርተር መጽሔት
March 2020
ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና ቫይረስ ስጋትና ጭንቀት ጨምሯል

ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና

0
ያጋሩ
461
ዕይታዎች
Share on FacebookShare on Twitter

በጥር ወር 2ዐ12 ዓ.ም የመጀመሪያ ሳምንት አካባቢ ከቻይናዋ ውሀን ከተማ የተነሳው ኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ዓለምን እያዳረሰ፤ ስጋቱና ጭንቀቱ በየቀኑ እየጨመረ ነው::

ባለፈው ሳምንት በአሜሪካን ሀገር ዋሽንግተን ሲያትል ከተማ ውስጥ፤ አነድ 5ዐ ዓመት እድሜ ያለው ግለሰብ በቫይረሱ ተጠቅተው መሞታቸው ተረጋግጧል:: የዋሽንግተን አገረ ገዥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጃቸው አብዛኛው የአሜሪካ ሕዝብ ስጋት ውስጥ መግባቱን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል::ዶናልድ ትራምፕ ግን “ምንም እንኳን ቫይረሱ አገራችን ውስጥ ቢገባም የሚያስደነግጥ ነገር የለም” በማለት የሕዝባቸውን ስጋትአቃለውታል:: የኮሮና ቫይረስ እስከ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ድረስ (ሪፖርተር መጽሔት ማተሚያ ቤት እስከገባበት ድረስ) በመላው ዓለም የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር ከ87,ዐዐዐ በላይ ደርሶ የነበረ ሲሆን፤ የሟቾች ቁጥርም ከ3,ዐዐዐ በላይ መድረሱንም መረጃዎች ያሳያሉ::

ግብጽና አልጀሪያን ተከትላ ናይጄሪያ በቫይረሱ የተጠቃ ሰው ሲገኝባት ሶስተኛዋ የአፍሪካ ሀገር ሆናለች:: በናይጄሪያ የተገኘው የቫይረሱ ተጠቂ የጣሊያን ዜጋ ሲሆን በናይጄሪያ የሚሰራ እነደሚሰራ ተነግሯል:: የቫይረሱ ተጠቂ መሆኑ የታወቀውም ከሚላን ከተማ ከመጣ በኋላ መሆኑም ተገልጿል:: ቫይረሱ በአጭር ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየስፋፋባት የምትገኘው አገር ደግሞ ደቡብ ኮሪያ መሆኗም እየተነገረ ነው::

ተዛማጅ ጽሑፎች

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

May 2020
መንግሥትንና-ተፎካካሪ-ፓርቲዎችን-እያወዛገበ-ያለው-አገር-አቀፍ-ምርጫ

መንግሥትንና ተፎካካሪ ፓርቲዎችን እያወዛገበ ያለው አገር አቀፍ ምርጫ

May 2020

ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

April 2020

የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

April 2020

ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

April 2020

“የሕዝብ ጥቅም እራሱን ችሎ ሕግ ሊወጣለትና በዝርዝር ሊቀመጥ ይገባል”

April 2020

በደቡብ ኮሪያ በአንድ ቀን ውስጥ ብቻ 594 ሰዎች የቫይረሱ ተጠቂ መሆናቸውንና እስካለፈው ሳምንት መገባደጃ ድረስ የተጠቂዎች ቁጥር ከ3ዐዐዐ በላይ መድረሱም ተጠቁሟል:: እሰከ አሁን በኢትዮጵያ የለያዩ ሀገር ሰዎች በሙቀት መለኪያ ውስጥ ሲያልፉ የተወሰኑት ጥርጣሬ ውስጥ ወድቀው በመገኘታቸው፤ ለጊዜው በማግለያ ቦታ እንዲቆዩ ተደርገው በተደረገ ምርመራ፤ ከቫይረሱ ነፃ ሆነው በመገኘታቸው ከህብረተሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል:: ምንም እንኳን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደቻይና የሚያደርገውን በረራ ያላቋረጠ ቢሆንም፤ እስካሁን በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠር ህዝብ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የገባና ወደሌላ አገሮች የተላለፈ ቢሆንም በቫይረሱ የተጠቃ ሰው አለመኖሩ ተረጋግጧል::የቫይረሱ በመላው ዓለም ሊባል በሚችል ሁኔታ እየተሰራጨ መገኘቱ ከፍተኛ ሰጋት እንደፈጠረበት፤ በኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም የሚመራው የዓለም ጤና ድርጅትም ስጋቱን እየገለፀ ይገኛል:: በጉሮሮ ውስጥ የሚገኘው ሰልፈር የሚባለው ንጥረ ነገር ከደረቀ ቫይረሱ በአሥር ደቂቃ ውስጥ ወደ ሰውነት ይሰራጫል:: በመሆኑም ጉሮሮ እንዳይደርቅ ሞቅ ያለ ውሃ በሎሚ መጠጣት ከመከላከያ ዘዴዎች አንዱ መሆኑም እየተገለፀ ነው::አዋቂዎችም ሆኑ ልጆች ውሃ ይዘው መንቀሳቀስ እንዳለባቸው የሚመከር እንደሆነም ተገልጿል:: የበሽታው ምልክቶች ተደጋጋሚ የሚከሰትን ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት፣ራስ ምታትና ሳል ዋና ዋናዎቹ በመሆናቸው እንዚህ ምልክቶች የታዩበት ሰው እራሱን ፈጥኖ ከሌሎች በማግለል ወደ ህክምና ቦታ መሄድ እንዳለበት የህክምና ባለሙያዎች እየመከሩ ነው::

ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና
ዓለምን እያዳረሰ ያለው ኮሮና
ShareTweetShare

ተዛማጅ Posts

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል
ምን ከበር አለ?

በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ብዛት ሥጋት ፈጥሯል

በ ሪፖርተር መጽሔት
May 2020
0

አንድ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ተጠቂዎች ቁጥር ከመቶ በላይ መድረሱ በተለይ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ሥጋት ፈጥሯል፡፡ አብዛኛዎቹ የቫይረሱ ተጠቂዎች ከአዲስ አበባና ከሶማሌ ክልል...

ተጨማሪ ያንብቡ
መንግሥትንና-ተፎካካሪ-ፓርቲዎችን-እያወዛገበ-ያለው-አገር-አቀፍ-ምርጫ

መንግሥትንና ተፎካካሪ ፓርቲዎችን እያወዛገበ ያለው አገር አቀፍ ምርጫ

May 2020
ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

ድምፃቸውን ያጠፉ ባለሀብቶች ለወገንና ለሀገር እንዲደርሱ ጥሪ ቀረበ

April 2020
የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

የአገር ውስጥ እንቅስቃሴዎችን ማስቆም ላይ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል

April 2020
ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

ከጥቂቶች በስተቀር ሁሉም ተከሳሾችና ታራሚዎች መፈታት አለባቸው ተባለ

April 2020
አቶ ፊሊጶስ አይናለም

“የሕዝብ ጥቅም እራሱን ችሎ ሕግ ሊወጣለትና በዝርዝር ሊቀመጥ ይገባል”

April 2020
መተግበር ሳይጀምር ሕዝቡን ያማረረው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ

መተግበር ሳይጀምር ሕዝቡን ያማረረው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ

March 2020

በብዛት በመነበብ ላይ ያሉ መጣጥፎች

ዶ/ር ቅድስት

“አንድ ሰው ምልክቱ ስላልታየበት በኮሮና ቫይረስ አልተጠቃም ብሎ መደምደም አይቻልም”

May 2020
C:\Users\IT\Documents\A01\pics

የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውኃ ሙሌትና መቆሚያ ያጣው የግብፅ ሩጫ

July 2020
የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

May 2020
ድል አብሳሪዎቹ ጀግኖች ኢትዮጵያውያት

ድል አብሳሪዎቹ ጀግኖች ኢትዮጵያውያት

May 2020
ነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ

ከጦር ጀግኖች ባሻገር . . .

May 2020

Follow us on Facebook

  • ዶ/ር ቅድስት

    “አንድ ሰው ምልክቱ ስላልታየበት በኮሮና ቫይረስ አልተጠቃም ብሎ መደምደም አይቻልም”

    384 shares
    Share 384 Tweet 0
  • የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውኃ ሙሌትና መቆሚያ ያጣው የግብፅ ሩጫ

    21 shares
    Share 21 Tweet 0
  • የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ

    0 shares
    Share 0 Tweet 0
  • ድል አብሳሪዎቹ ጀግኖች ኢትዮጵያውያት

    44 shares
    Share 44 Tweet 0
  • ከጦር ጀግኖች ባሻገር . . .

    169 shares
    Share 169 Tweet 0
Ethiopian Reporter Magazine

ሪፖርተር ሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር

(+251) 116 61 61 81

(+251) 116 61 61 85

[email protected]

የኢትዮጵያ ሪፖርተር መጽሔት

የኢትዮጵያ ሪፖርተር መጽሔት በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር እየታተመ የሚወጣ ወርኃዊ መጽሔት ሲሆን፣ የሚያተኩረውም በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ነው፡፡

ሪፖርተር መጽሔት በ ኢሜይል ለማግኘት

  • Ethiopian Reporter
  • The Reporter Ethiopia
  • Reporter Tenders
  • Ethiopian Reporter Jobs

© 2020 Ethiopian Reporter Magazine - By Media And Communications Center.

ውጤት የለም
ሁሉንም ውጤት ይመልከቱ
  • የፊት ገጽ
  • ከሪፖርተር
  • ምን ከበር አለ?
  • አንኳር
  • አደባባይ
  • ምጣኔ ሀብት
  • ማኀበረ ሰብ
  • የሕግ ነገር
  • ጥበብ እና ባህል
  • እንዴት ነው ነገሩ?
  • ሰበዝ
  • ሠገነት
  • ስፖርት

© 2020 Ethiopian Reporter Magazine - By Media And Communications Center.

Login to your account below

Forgotten Password?

Fill the forms bellow to register

All fields are required. Log In

Retrieve your password

Please enter your username or email address to reset your password.

Log In