አደባባይ

“አንድ ሰው ምልክቱ ስላልታየበት በኮሮና ቫይረስ አልተጠቃም ብሎ መደምደም አይቻልም”

ኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ እ.ኤ.አ. 2019 የዲሴምበር ወር መገባደጃ ላይ በቻይና ሁቤ ግዛት ውሃን ከተማ ውስጥ ከአራት ወራት በፊት መከሰቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ 213 አገሮችና ግዛቶችን በማዳረስ የ302,493 ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉን፣ 4,444,670 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ማጥቃቱን፣ የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ሪሶርስ ሴንተር የግንቦት 7 ቀን 2012 ዓ.ም....

ተጨማሪ ያንብቡ

“የሕዝብ ጥቅም እራሱን ችሎ ሕግ ሊወጣለትና በዝርዝር ሊቀመጥ ይገባል”

አቶ ፊሊጶስ አይናለም ስለ ጥቅም ሲነሳ ሊታሰቡ የሚችሉ የተለያዩ ዓይነት ጥቅሞች አሉ፡፡ የግል፤ የቡድ፤የሕዝብና የመንግስት ጥቅሞች ቅድሚያ የምንሰጣቸው ናቸው፡፡ ጥቅም የራሱ መገለጫና ዓይነት ቢኖረውም፤ በዋናነት የሕዝብ ጥቅም ግን ለየት ይላል፡፡ መክንያቱ ደግሞ ጥቅል ስለሆነና ምን ማለት እንደሆነ በሕግ በዝርዝር ባለመቀመጡ ነው፡፡ የሕዝብ ጥቅም ትርጉም ተሰጥቶት በግለጽ ባለመቀመጡ ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ...

ተጨማሪ ያንብቡ

“ኢትዮጵያ በጉዳት መንገድ ላይ ስለሆነች ከድርድሩ መውጣት አለባት”

የዚህ ወር ሪፖርተር መጽሔት የአደባባይ እንግዳችን ደረጀ ዘለቀ (ዶ/ር) ናቸው፡፡በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሕግና አስተዳደር ዲፓርትመንት ተመራማሪና መምህር ሲሆኑ፤ በዓለም አቀፍ የውሃ፤አየርንብረትና ደርጅቶች ላይ በርካታ ጠናቶችን አድርገዋል፡፡ ስለ ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ሕጎችጠለቅ ያለ እውቀት ያላቸው ዶ/ር ደረጀን፤ኢትዮጵያ፤ ግብጽና ሱዳን  በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ እያደርጉት ስላለው ድርድርና ተያያዢ ጉዳዮች ላይ ከሪፖርተር...

ተጨማሪ ያንብቡ

‹‹ለለውጥ ሒደቱ እንቅፋት የሆነውና እንዲከሽፍ ያደረገው የፖለቲካ ጽንፈኝነትና ብሔርተኝነት ነው››

አቶ ልደቱ አያሌው የአዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል ላለፉት 27 ዓመታት ገዥውን ፓርቲ በመቃወም የፖለቲካ ተሳትፎ ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡ ታስረዋል፡፡ ተገርፈዋል፡፡ በ1997 ዓ.ም. በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ ወቅት ደግሞ ከፍተኛ ዕውቅናን አትርፈው ነበር፡፡ ቅንጅትን በመወከል በምርጫ ከተወዳደሩት የወቅቱ ዕውቅ ፖለቲከኞችም አንዱ ነበሩ፡፡ ምርጫውን በአገር አቀፍ ደረጃ ማሸነፉን ገልጾ፣ መንግሥት መመሥረት እንጂ...

ተጨማሪ ያንብቡ

ምንም ይሁን ምንም አገር አቀፍ ምርጫ ይካሄዳል

ምርጫ 2012 ዓ.ም. ‹‹መካሄድ አለበት›› እና ‹‹መካሄድ የለበትም›› የሚሉ ወገኖች ጎራ ለይተው እየተናገሩ ነው። ከ70 በላይ የሚሆኑ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች፤ አገር በትርምስ ውስጥ ሆና ባለችበት በዚህ ወቅት ምርጫ ይደረጋል ማለት እንዳለፉት አምስት አገራዊ ምርጫዎች ‹‹የይስሙላ›› እንደሚሆን እየተናገሩ ነው። ምርጫ የሚደረገው የአገሪቱ ሕዝቦች በሰላም ውስጥ ሆነው ‹‹ይመራኛል፣ አገርንም ማስተዳደር ይችላል›› የሚሉትን...

ተጨማሪ ያንብቡ

በብዛት በመነበብ ላይ ያሉ መጣጥፎች

Follow us on Facebook