እንዴት ነው ነገሩ?

ከኮቪድ-19 ለኢትዮጵያውያን የተጻፈ ደብዳቤ

ውድ የኢትዮጵያ ልጆች፣ እኔ ኮቪድ-19 ውዲቷን አገራችሁን ልጎበኝ ከመጣሁበት ዕለት ጀምሮ የየዕለት ኑሯችሁን በጥልቀት እንድታዘብ ከፍተኛ ዕድል አግኝቻለሁ፡፡ ዋነኛ የመወያያ ርዕሰ ጉዳያችሁ በመሆኔ ስለእኔም ሆነ ስለእናንተ ብዙ እንዳውቅ ረድታችሁኛል፡፡ በቆየሁባቸው ጊዜያት ስላለፈ ታሪካችሁ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎቻችሁ ብዙ ሰምቻለሁ፡፡ ብዙም አይቻለሁ፡፡ የእኔንም የእናንተንም መጨረሻ ለማወቅ አስቸጋሪ ቢሆንብኝ ይችን ደብዳቤ አስቀድሜ ልጽፍላችሁ ወደድኩ፡፡ የምር ግን ንትርካችሁን ተዋችሁት? ውድ የኢትዮጵያ ልጆች እውነቱን...

ተጨማሪ ያንብቡ
በአዲስ አበባ እየባሰበት የመጣው ህገ ወጥ የመሬት ወረራ

መሬት የአንድ ሀገር አንኳር የምጣኔ ሀብት ከሚባሉት ዘርፎች ዉስጥ ግንባር ቀደሙን ድርሻ ይይዛል፡፡ይህ በመሆኑም በአወንታዊም ይሁን አሉታዊ ጎኑ፤ ሃገር አቀፍም ይሁን ዓለም አቀፍ ትኩረትን በማግኘት ረገድም ተወዳዳሪ የለውም፡፡ በኢትዮጲያ ታሪክም ዉስጥ የፖለቲካ ትግሎች ማጠንጠኛ ሆኖ ብቅ ካለበት ጊዜ አንስቶ እስካለንበት ጊዜ ድረስ መሬት በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፤ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ጉልህ ተፅዕኖ ሲያሳርፍ ቆይቷል፡፡እያሳረፈም ነው፡፡ አብዛኛዉ የሀገሪቱ ዜጎች በግብርና ስራ ላይ...

ተጨማሪ ያንብቡ
Ethiopian Reporter Magazine based in Addis Ababa, Ethiopia

በብስራት ተክሉ የኢትዮጵያ መንግስት በመንግስት ቁጥጥ ስር ያሉ ትላልቅ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ሞተር የሆኑ የንግድ ተቋማቱን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዞር በእንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ይህንኑ ለማስፈጸም ዋነኛ መንገድ አድርጎ የወሰደው የነዚህን ግዙፍ ድርጅቶች ከፊል ድርሻ ለውጭ ባለሃብቶች አሳልፎ መሸጥን ነው፡፡ በእርግጥ ኢትዮጵያ አሁን ባለችበት ሁኔታ ከሌብነት በጸዳ መልኩ የሃገሪቱን ጥቅም በሚያስጠብቅ መንገድ ድርጅቶቹን ወደ ግሉ ዘርፍ ማዘዋወር ትችላለች ወይ የሚለው ትልቅ...

ተጨማሪ ያንብቡ
Ethiopian Reporter Magazine based in Addis Ababa, Ethiopia

‹‹አንዳንዶቹ ሕዝቦች ግን ሐሳባቸው ከሚኖሩበት አገር ወይም አውራጃ ሳይወጣ ቀኑ ይመሻል፡፡ ስለዚህ በሐሳብ የተቀደሙ በመሆናቸው ብቻ ወደ ኋላ ቀርተው ይኖራሉ፡፡ ከእነዚህ ሕዝቦች አንዱ እኛ ነን፡፡›› ከበደ ሚካኤል - ‘ጃፓን እንደምን ሠለጠነች?’ ገጽ 100 ይኼንን ጽሑፍ የጻፍኩት ከሦስት ዓመታት በፊት የካቲት 21 ቀን 2009 ዓ.ም ነበር፡፡ በዓድዋ ድል በዓል መባቻ የተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገጽ ተጠቃሚዎች፣ በተለያዩ ጎራዎች ተቧድነው ዳግማዊ አፄ...

ተጨማሪ ያንብቡ
Ethiopian Reporter Magazine based in Addis Ababa, Ethiopia

ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙበት ዕለት ጀምሮ ቀጣዩን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የተለያዩ አስተያየቶች ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡ መንግሥትን ጨምሮ የተወሰኑ የፖለቲካ ተዋንያን እስከ ቀጣዩ ምርጫ የሽግግር መንግሥት መመሥረት ሳያስፈልግ ኢሕአዴግ አገር ሊመራ ይገባል የሚል አቋም ሲያንጸባርቁ ቆይተዋል፡፡ ከዚህ በተቃራኒው እስከ ቀጣዩ ምርጫ ኢትዮጵያን የሚመራ የሽግግር መንግሥት ሊመሠረት ይገባል የሚሉ የፖለቲካ ተዋንያን ቁጥር ጥቂት የሚባል አይደለም፡፡ እነዚህ ሁለት ሐሳቦች በሕዝቡም ውስጥ...

ተጨማሪ ያንብቡ

በብዛት በመነበብ ላይ ያሉ መጣጥፎች

Follow us on Facebook