ዓለም በ21ኛው ክፍለ ዘመን ፈተናዋ በዝቷል፡፡ የእርስ በርስ ጦርነት፣ መጐዳዳት፣ መገዳደል፣ ስደት፣ መፈናቀል፣ ድርቅ፣ የአየር ንብረት መቀያየር፣ በአገሮች መካከል ከቃላት ጦርነት ጀምሮ በጦር መሣሪያ የታገዘ ውጊያ ማድረግ የዕለት ተዕለት ተግባራት ከሆኑ ሰነባብተዋል፡፡ በነዚህ ሒደቶች ሁሉ የሰው ልጆች እንደ ቅጠል በየቀኑ እየገረገፉ ነው፡፡ የሚገርመው ነገር በነዚህ የሰው ልጅ ለሰው ልጅ እልቂት ፈጣሪ በሆነበት ወቅት አንዱ ከአንዱ፣ ወይም አቅም ያነሰው ከጉልበተኛው አምልጦ...
ተጨማሪ ያንብቡ