የሕግ ነገር

የፍርድ ቤቶች መዘጋት በማረሚያ ቤት ከሚገኙ እስረኞች መብት አንፃር እንዴት ይታያል?

የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ዓለም አቀፍ ችግር ከሆነ ወራትን እያስቆጠረ ነው፡፡ በዓለም ላይ ያሉ ሳይንቲስቶች በደረሱበት የምርምር ደረጃም በትክክል የሚተላለፍባቸው መንገዶች በሙሉ ተለይተው አልታወቁም፡፡ ነገር ግን በሽታው በሰዎች መካከል በሚኖር ቀጥተኝ (መጨባበጥ፣መተቃቀፍ፣በማስነጠስ..) እና ቀጥተኛ ባልሆነ   (አንድ ሰው የነካውን ግኡዝ ነገር ሌላ ሰው በመንካት  …)  አካላዊ ንክኪ እና የትንፋሽ ግንኙነት በቀላሉ የሚተላለፍ  መሆኑ በትክክል ይታወቃል፡፡ ይህ ከሰዎች ባሕሪ ጋር በቀጥታ የተገናኘ...

ተጨማሪ ያንብቡ
Ethiopian Reporter Magazine based in Addis Ababa, Ethiopia

ወደ ርዕሰ ጉዳዬ ከመግባቴ በፊት አንድ የወንጀል ጉዳይ ከተፈጸመ ወይም ተፈጽሟል ተብሎ ከታመነ፤ የሚኖሩትን ሒደቶች በጥቂት ዓረፍተ ነገሮች ልግለጽ፡፡ በወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ውስጥ ዋነኛ ተሳታፊዎች ፖሊስ፣ ዓቃቤ ሕግ፣ ፍረድ ቤት እና ማረሚያ ቤቶች ናቸው፡፡ ፖሊስ የቀረበለትን የወንጀል አቤቱታ ወይም ክስ ተቀብሎ፤ የወንጀል ምርመራ ያደርጋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ የወንጀል ምርመራ መዝገቡን ተቀብሎ የወንጀል ክስ ለማቅረብ ወይም ላለማቅረብ ውሳኔ ይሰጣል፡፡ ፍርድ ቤት የወንጀል...

ተጨማሪ ያንብቡ
Ethiopian Reporter Magazine based in Addis Ababa, Ethiopia

ውድ አንባቢዎቼ ዛሬ “መሪዎቻችን ሰነፎች መሆናችንን በድፍረት የሚነግሩን መቼ ነው?” በሚል ርዕስ ምልከታዬን ላካፍላችሁ ቀጠሮ አስይዣችሁ ነበር፡፡ ሆኖም በክልል መንግሥታት መካከል እየተስተዋሉ ያሉ ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ የቃላት ልውውጦች ደርዝ እየሳቱ መምጣታቸው ቢያሳስበኝ፤ ርዕሰ ጉዳዬን ቀይሬ የፌዴራል እና የክልል መንግሥታት ግንኙነትን ገጽታ ለመፈተሸ ወደድኩ፡፡ በመሆም ዛሬ ላቀርብላችሁ አቅጄ የነበረውን ጽሑፍ በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ፡፡ በቃሌ ላለመገኘቴ ታላቅ ይቅርታን እጠይቃለሁ፡፡ የዛሬውን ሐሳቤን አነሆ፡፡...

ተጨማሪ ያንብቡ

ባለፈው ወር ሪፖርተር መጽሔት ቅጽ 1 ቁጥር 01 እትም ላይ ለፍትህ ስርአቱ መድከም ምክንያት ናቸው ብየ ያመንኩባቸውን ነጥቦች ለመጠቆም ሞክሪያለሁ፡፡  ለፍትሕ ስርአቱ መድከም ተጨማሪ ምክንያቶችንና መፍትሄ ይሆናሉ ያልኳቸውን ነጥቦች እንደሚከተለው አቅርቢያለሁ፡፡ የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አወቃቀር፤ የዳኞች ነፃነትና ገለልተኝነት እንዲሁም  የዲስኘሊን ክሶች የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ በአዋጅ የተቋቋመ ሲሆን የጉባዔው አደረጃጀት የተለያየ ስብጥር ያለው መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የሚመለከተው ጉዳይ...

ተጨማሪ ያንብቡ

በብዛት በመነበብ ላይ ያሉ መጣጥፎች

Follow us on Facebook